ዜና ሳንኮፋ – ታኅሣሥ 26 ፤ 2017

  • Home
  • ዜና ሳንኮፋ – ታኅሣሥ 26 ፤ 2017
Shape
ዜና ሳንኮፋ – ታኅሣሥ 26 ፤ 2017

ዛሬ ቅዳሜ ታኅሣሥ 26 የሳንኮፍ አለም አቀፍ ትምህርት ቤት ታቦር ቅርንጫፍ የክልል አቀፍ እና ብሄራዊ ፈተና ( የ6ኛ፣የ8ኛ እና 12ኛ) ተፈታኝ ተማሪ ወላጆች ጋር ውይይት ተደርጓል።

በውይይቱ መምህራን የሩብ አመቱን አጠቃላይ የተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባር መነሻ በማድረግ ከወላጆች ጋር የመከሩ ሲሆን ተማሪዎች በቀጣይ በተሻለ ለፈተና ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ያስችላቸው ዘንድ የወላጅ እና መምህራን ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ እንዲቀጥል ስምምነት ላይም ተደርሷል።

በዚህ አጋጣሚ የትምህርት ቤታችን ወላጆች ላሳያችሁን ትእግስትና ቁርጠኝነት ምስጋናችንን እያቀረበን በቀጣይም ድጋፍና ክትትላችሁ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለማሳሰብ እንወዳለን ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *